top of page

ጎዶልያስ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ መዝሙር

Naturally Curious

meskel_celebration_custom.jpg
Home: Welcome
Search

ሰኔ ሚካኤል

አንድ አምላክ በኾነ በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ስም ሰኔ ዐሥራ ሁለት በዚች ዕለት የከበረ የመላእክት አለቃ የመልአኩ የሚካኤል የመታሰቢያውን በዓል ያከብራሉ፡፡ የሚያከብሩበትም ምክንያት እንዲህ ነው፤ እስክንድርያ...

የሰኔ ጾም

ጾም ማለት ሰውነት ከሚፈልጋቸው ነገር ሁሉ መከልከል ማለት ነው፡፡ ወይም ለሥጋ የሚመቸውን ነገር መተው ማለት ነው፡፡ ሃይማኖት ባለበት ሁሉ ጾም አለ ጾም ከሃይማኖት ጋር ዘለዓለማዊ ዝምድና አለው፡፡ ይልቁንም በብሉይ...

በቅድስት ቤተክርስትያናች በየእለቱ የሚከበሩ በአላት!

በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሀዱ አምላክ አሜን ለዛሬ በቅድስት ቤተክርስትያናችን በየእለቱ የሚከበሩ በአላት ይዘንላቹ ቀርበናል ከ 1--30 ያሉት በአላት በ1----- ልደታ ማርያም፣ ቅዱስ ራጉኤል፣ ጻድቁ...

እንኳን ለጌታችን ለመድሐኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የእርገት በዓል አደረሳችሁ !!!

በዕርገቱ በዓል ምን እንማራለን??  ምንስ አገኘን? ጌታችን መድሐኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሐዋ.ስራ 1፡3  እንደተጻፈ ‹‹ አርባ ቀን እየታያቸው ስለ እግዚአብሔርም መንግሥት ነገርእየነገራቸው፥ በብዙ ማስረጃ ከሕማማቱ...

የዓለም መጨረሻ ምልክቱስ ምንድን ነው?

በቀሲስ ዶክተር ዘበነ ለማ "እርሱም በደብረ ዘይት ተቀምጦ ሳለ፥ ደቀ መዛሙርቱ ለብቻቸው ወደ እርሱ ቀርበው። ንገረን፥ ይህ መቼ ይሆናል? የመምጣትህና የዓለም መጨረሻ ምልክቱስ ምንድር ነው? አሉት። ኢየሱስም መልሶ...

❤️✝️የእመቤታችን የልደት በዓል✝️❤️

በቀደመው ዘመን በዘመነ ብሉይ “የቤተ መቅደስ መታደስ በዓል” ይከበር እንደነበር መጽሐፍ ቅዱስ ያስረዳል፡፡ ይህ በዓል እስከ ጌታችን ዘመንም ይከበር ነበር፡፡ /ዮሐ 10፥22/ በሐዲስ ኪዳን እዉነተኛ የእግዚአብሔር...

Home: Blog2

Subscribe Form

Stay up to date

Thanks for submitting!

Home: Subscribe
Home: Contact

©2019 by ጎዶልያስ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ መዝሙር. Proudly created with Wix.com

bottom of page